1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በሰብዓዊ መብቶች ጥሰት የተጠረጠሩ ወታደሮች

ዓርብ፣ ግንቦት 27 2013

በትግራይ በደረሰ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት ከ50 በላይ ወታደዎች ተጠርጥረው ጉዳያቸው በወታደራዊ ፍርድ ቤት እየታየ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አመለከተ።

https://p.dw.com/p/3uS0S
Äthiopien | PK Billene Seyoum | Sprecherin des Premierministers
ምስል Yohannes Geberegziabher/DW

«የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት መግለጫ»

በትግራይ በደረሰ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት ከ50 በላይ ወታደዎች ተጠርጥረው ጉዳያቸው በወታደራዊ ፍርድ ቤት እየታየ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አመልክቷል። የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ቢልለኔ ስዩም እና ዋና ጠቅላይ አቃቤ ሕግ ዶክተር ጌዲዎን ጢሞቲዎስ ትናንት በጋራ በሰጡት መግለጫ መንግሥት በትግራይ ሕግ ማስከበር ያለውን ዘመቻ ተከትሎ የተከናወኑ ዝርዝር ተግባራትን ለውጭ ሃገራት መገናኛ ብዙሃን አብራርተዋል።

ዮሐንስ ገብረ-እግዚአብሔር 

ሸዋዬ ለገሠ

አዜብ ታደሰ