1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በመንግሥትና በትግራይ ክልላዊ መንግሥት ፍጥጫ የምሑራን አስተያየት

ማክሰኞ፣ ጥቅምት 17 2013

በፌደራል መንግሥት እና  በትግራይ ክልላዊ መንግሥት የጀመረዉ ፍጥጫ በዉይይት መፈታት እዳለበት ምሑራን  ተናገሩ።ሐሳባቸውን ለዶይቸ ቬለ ከገለጡት ምሑራን መካከል የፖለቲካ ሣይንስ ተንታኙ በሁለቱ ወገኖች መካከል መጠነኛ ግጭት ቢከሰትም ጉዳዩ ወደ ለየለት ዉዝግብ አያመራም ነው ብለዋል።

https://p.dw.com/p/3kVer
Kombobild Logo der Zweigstelle der Wohlstandspartei in der Region Oromo und Emblem der Tigray People's Libration Font (TPLF)

 

በፌደራል መንግሥት እና  በትግራይ ክልላዊ መንግሥት የጀመረዉ ፍጥጫ በዉይይት መፈታት እዳለበት ምሑራን  ተናገሩ።ሐሳባቸውን ለዶይቸ ቬለ ከገለጡት ምሑራን መካከል የፖለቲካ ሣይንስ ተንታኙ በሁለቱ ወገኖች መካከል መጠነኛ ግጭት ቢከሰትም ጉዳዩ ወደ ለየለት ዉዝግብ አያመራም ነው ብለዋል።

 


ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
አዜብ ታደሰ 
ማንተጋፍቶት ስለሺ
 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ