ፖለቲካአፍሪቃበመቀሌ በደረሰ የአየር ጥቃት ሁለት ሰዎች መገደላቸው ተገለጸ8 ጥቅምት 2014ሰኞ፣ ጥቅምት 8 2014በመቐለ ከተማ እና አካባቢው በተፈፀሙ የአውሮፕላን ጥቃቶች የሁለት ሰዎች ሕይወት አልፎ ስድስት መቁሰላቸውን የዓይን እማኞች እና ዓይደር ሪፈራል ሆስፒታል ገለፁ።https://p.dw.com/p/41pEsምስል Million Haileselassie/DWማስታወቂያበመቀሌ የአየር ጥቃት መፈጸሙ To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 audioበመቐለ ከተማ እና አካባቢው በተፈፀሙ የአውሮፕላን ጥቃቶች የሁለት ሰዎች ሕይወት አልፎ ስድስት መቁሰላቸውን የዓይን እማኞች እና ዓይደር ሪፈራል ሆስፒታል ገለፁ። ሚሊዮን ኃይለስላሴ ታምራት ዲንሳ ነጋሽ መሐመድ