በሕወሓት ታጣቂዎች የተገደሉ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር አባላት ታሰቡ
ቅዳሜ፣ ሐምሌ 24 2013ማስታወቂያ
በሕወሓት ታጣቂዎች ተገድለዋል የተባሉ 55 የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር አመራር አባላትን የሚያስብ የሻማ ማብራት ሥና ሥርዓት ዛሬ በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ተከናወነ።
የሀሳቡ አመንጪ እና የኩነቱ አስተባባሪ ጋዜጠኛ አርዓያ ተስፋማርያም ሁሉም የተገደሉት ሰዎች ዝርዝር እና በምን ሁኔታ እንደተገደሉ መረጃ እንዳላቸው ገልፀው በሂደት ጥፋተኞቹን ለሕግ ለማቅረብ እንደሚንቀሳቀሱም ገልጸዋል።
ሰለሞን ሙጬ
ታምራት ዲንሳ