በሊቢያ እና ስደተኞች ጉዳይ የመከረዉ የአዉሮጳ ኅብረት
ማክሰኞ፣ ሐምሌ 11 2009ማስታወቂያ
በተጨማሪም ሚኒስትሮቹ የዘንድሮው ዓመት ከፍተኛ የምግብ እጥረት እና የደህንነት ስጋቶች የተጋረጡበት ዓመት መሆኑን በመጥቀስ በተለይም በሶማሊያ፣ ደቡብ ሱዳን፣ ሰሜን ናይጄሪያ እና የመን ከፍተኛ የረሃብ አደጋ የተከሰተ መሆኑን አስገንዝበው በእነዚህ ሀገራት ሊደርስ የሚችለውን እልቂት ለማስቀረት ህብረቱ እና አባል መንግስታት የሚያደርጉትን ጥረት ሌሎች ለጋሽ ሀገሮችም እንዲያግዟቸው ጥሪ አቀርበዋል፡፡
ገበያው ንጉሴ
ተስፋለም ወልደየስ
አዜብ ታደሰ