በህወሓት ስር የምትገኘዉ የላሊበላ ወቅታዊ ሁኔታ
ማክሰኞ፣ መስከረም 11 2014ማስታወቂያ
የዓለም ቅርስ ሆነው የተመዘገቡ የአስደናቂ ውቅር አብያተ ክርስትያናት ባለቤት የሆነችው ላሊበላ ከተማ እንዴት ከረመች ? በሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት መቀስቀስን ተከትሎ በህወሓት ታጣቂ ኃይሎች ቁጥጥር ሥር እንደገባች የተነገረው ላሊበላ ከተማ፣ ሕዝቧ እና ቅርሶቿ አሁን በምን ሁኔታ ይገኛሉ ? ከሁለት ቀናት በፊት ከተማዋን ለቅቆ የወጣ አንድ ወጣትን አነጋግረናል።
ሰለሞን ሙጬ
አዜብ ታደሰ
ማንተጋፍቶት ስለሺ