ስለ ሰሜን እዝ ጥቃት ማብራሪያ
ረቡዕ፣ ኅዳር 2 2013ማስታወቂያ
ሌተናል ጀነራል ባጫ ደበሌ በሰሜን እዝ ላይ በተሰነዘረው ጥቃት ህወሓት የሀያኛ ክፍለ ጦር አዛዥን በማፈን በመገናኛ ሬድዮ ጦርነት፣ ደም መፋሰስ ይቅርብን የሚል ትዕዛዝ እንዲያስተላልፍ መደረጉን በመግለጥ ሰሜን እዝ ተባብሯል የተባለበት መነሻ ይህ ነው ብለዋል። የትግራይ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ደብረጽዮን ገብረ ሚካኤል አስቀድመው የሰሜን እዝ ከክልሉ ጎን መሰለፉንና የእዙ የጦር መሳሪያም በክልሉ ቁጥጥር ስር መሆኑንም ተናግረው ነበር።
ሰለሞን ሙጬ
ማንተጋፍቶት ስለሺ
ሸዋዬ ለገሰ