ምርጫ ይካሄዳል ከተባለ ዝግጅቱ አሁን መጀመር አለበት
ዓርብ፣ መስከረም 9 2012ማስታወቂያ
ህወሓትን ጨምሮ ሌሎች የፖለቲካ ሐይሎች በያዝነው ዓመት ይደረጋል ተብሎ የሚጠበቀው ሀገራዊ ምርጫ በተያዘለት ግዜ እንዲካሄድ እንደሚፈልጉ ይገልፃሉ፡፡ ሌሎች ደግሞ በአሁኑ ወቅት በሀገሪቱ ያለው ሁኔታ ታሳቢ ባደረገ የምርጫው ግዜ ቢራዘም የተሻለ ነው ይላሉ፡፡ በዚህ ጉዳይ በትግራይ ክልል የሚንቀሳቀሱ አራት ተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅቶችን ።
ሚሊዮን ኃይለሥላሴ
አዜብ ታደሰ
ኂሩት መለሰ