«ምርጫ ከማካሄድ የሚያቆመን ምድራዊ ኃይል የለም» የትግራይ ክልል ም/ቤት
ማክሰኞ፣ ሐምሌ 28 2012ማስታወቂያ
የትግራይ ክልል ምክርቤት በፌደሬሽን ምክርቤት የቀረበለትን በክልሉ የምርጫ እንቅስቃሴ እንዲቆም የሚያሳስብ ደብዳቤ እንደማይቀበለው አስታወቀ፡፡ የክልሉ ምክር ቤት ትላንት ለፌደሬሽን ምክርቤት በሰጠው ምላሽ በክልሉ ሊካሄድ በእንቅስቃሴ ላይ ያለው ምርጫ የትግራይ ህዝብን ፍላጎት መሰረት ያደረገ ነው ብሏል። በክልል ደረጃ ምርጫውን ማካሄድ ሕገ መንግስታዊ መሆኑን እና ይህን ሊያቆም የሚችል ኃይል እንደሌለም ገልጿል፡፡
ሚሊዮን ኃይለስላሴ
ነጋሽ መሐመድ