ምርጫ ቦርድ ይፋ ያደረገው ውጤት እና የተቃዋሚ ፓርቲ ቅሬታ
እሑድ፣ ሐምሌ 4 2013ማስታወቂያ
የብልጽግና ፓርቲ ስድስተኛውን ሀገር አቀፍ ምርጫ አብላጫ ድምጽ አግኝቶ ማሸነፉን ትናንት ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ አስታውቋል። ምርጫ ቦርዱ ይፋ ባደረገው ውጤት መሠረት ብልፅግና ፓርቲ ምርጫ ባልተካሄደባቸው አካባቢዎች ጳግሜ አንድ የሚካሄደውን ምርጫ ሳይጠብቅ መንግስት ለመመስረት የሚያስችለውን ድምፅ ማግኘቱን አረጋግጧል። እስከ ትናንት ማምሻው ድረስ የተካሄደውን የምርጫ ውጤት የማሳወቅ ሥነ ስርዓት የተከታተለው የአዲስ አበባ ወኪላችን ዮሀንስ ገብረ እግዚያብሔር ነው።
ዮሀንስ ገብረ እግዚያብሔር
ልደት አበበ