ምርጫ ቦርድ ስለ ሲዳማ ህዝበ ውሳኔ ዝግጅት
ሐሙስ፣ ሐምሌ 11 2011ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሐምሌ 10 2011 ባወጣው መግለጫ «በሕግ መንግሥቱ የተጠቀሰው የጊዜ ገደብ ሊጠናቀቅ በቀሩት አምስት ወራት ውስጥ ሕዝበ ውሳኔውን ለማከናወን የመጀመሪያ ደረጃ ዝግጅት» በማድረግ ላይ መሆኑን አስታውቋል። ስለ ዝግጅቱ እና ሂደቱ የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ አቶ ውብሸት አየለን የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ አነጋግሯቸዋል።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ኂሩት መለሰ
አዜብ ታደሰ