1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

መቀሌ የጨቅላ ህጻናት ክትባት ተቋረጠ መባሉ

ማክሰኞ፣ ጥር 17 2014

በትግራይ ካለው የመድሃኒት አቅርቦት ችግር ጋር ተያይዞ የጨቅላ ህፃናት ክትባት ተቋረጠ። በዚህም በርካታ ህፃናት ለከፋ ጉዳት እየተጋለጡ ነው። እንደ ትግራይ ጤና ቢሮ መረጃ ከጦርነቱ በፊት በትግራይ ደርሶ የነበረው 95 በመቶ የህፃናት ክትባት አሁን ላይ ከ17 በመቶ በታች ወርዷል።

https://p.dw.com/p/463HF
Äthiopien | Eine Mutter wartet auf medizinische Versorgung in Mekelle
ምስል Million Haileselassie/DW

«በርካታ ህፃናት ለከፋ ጉዳት እየተጋለጡ ነው»

በትግራይ ካለው የመድሃኒት አቅርቦት ችግር ጋር ተያይዞ የጨቅላ ህፃናት ክትባት ተቋረጠ። በዚህም በርካታ ህፃናት ለከፋ ጉዳት እየተጋለጡ ነው። እንደ ትግራይ ጤና ቢሮ መረጃ ከጦርነቱ በፊት በትግራይ ደርሶ የነበረው 95 በመቶ የህፃናት ክትባት አሁን ላይ ከ17 በመቶ በታች ወርዷል።

ሚሊዮን ኃይለሥላሴ

ማንተጋፍቶት ስለሺ

እሸቴ በቀለ