ሕ/ወጥ የጦር መሳሪያ ዝውውር እና የአፍሪቃ ቀንድ
ረቡዕ፣ ነሐሴ 16 2010ማስታወቂያ
ይህን ያስታወቀው ከአፍሪቃ ጋር የንግድ ልውውጥ ለማድረግ ለሚፈልጉ ምዕራባውያን መንግሥታት እና የግል ዘርፍ ተቋማት በአህጉሩ ስላለው የደህንነት እና የንግድ ስራ ሁኔታ ምክር የሚሰጠው ኤክስ ኤክስ አፍሪካ የተባለው ድርጅት ነው። ይህን በተመለከተ ድርጅቱ ባወጣው ልዩ ዘገባ መሰረት፣ ብዙው የጦር መሳሪያ ወደ ጅቡቲ የሚገባው የርስበርስ ጦርነት ከሚካሄድባት የመን ነው።
ድልነሳው ጌታነህ
አርያም ተክሌ
ነጋሽ መሀመድ