1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል
ትምህርትአፍሪቃ

ለትምህርት ፖላንድ የተጓዙት ኢትዮጵያውያን

Lidet Abebeዓርብ፣ የካቲት 19 2013

በአሁኑ ጊዜ ጥሩ የሥራ ዕድል ለማግኘት ወደ ከፍተኛ የትምህርት ተቋም ገብቶ ተምሮ መመረቅ ብቻ በቂ ላይሆን ይችላል። ባመዛኙ ወደ ሌሎች ሃገራት ሄደው ልምድ የቀሰሙ ተማሪዎች የተሻለ የሥራ ዕድል ሲያገኙ ይስተዋላል። በዛሬው የወጣቶች ዓለም ዝግጅት ለትምህርት ወደ ፖላንድ የተጓዙ ሦስት ኢትዮጵያውያን ወጣቶችን እንግዳ አድርገናል።

https://p.dw.com/p/3pxSJ