ኢትዮጵያ ካናዳዊው ከእስር ተለቀቁ
ማክሰኞ፣ ሚያዝያ 16 2010ማስታወቂያ
መቃዲሾ በንግድ ሥራ ላይ ተሰማርተው እንደነበር የተነገረላቸው እኝህ የካናዳ ዜግነት ያላቸው ትውልደ ኢትዮጵያዊ እንደ አዉሮጳዉያን አቆጣጠር በ2006 ዓ,ም የኢትዮጵያ ወታደሮች ሶማልያን ሲይዙ ወደ ኬንያ ሸሽተው ቢሄዱም በኬንያ ፖሊሶች ተይዘው ለኢትዮጵያ መንግሥት ተላልፈው እንደተሰጡ ነዉ የተመለከተዉ። ዝርዝር ዘገባዉን ቶሮንቶ የሚገኘዉ ወኪላችን ልኮልናል።
አክመል ነጋሽ
አዜብ ታደሰ
ሸዋዬ ለገሠ