1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሁለቱ የትግራይ ተቃዋሚ ፓርቲ መግለጫ ላይ የተሰጠ አስተያየት

ማክሰኞ፣ ጥር 10 2014

ህወሓት በትግራይ ክልል ለመንቀሳቀስ የሕግ ድጋፍ ስለሌለው በክልሉ የሽግግር መንግሥት ይቋቋም በማለት አቋም ያራመዱ የሁለት ፓርቲዎችን ጉዳይ እንደማያውቀው የፌዴራል መንግሥት ገለፀ። በሌላ በኩል አስተያየት ሰጭዎች ከሕወሓት ጋር ትግራይን ለመገንጠል የሚንቀሳቀሱ ፓርቲዎች በመሆናቸው ጥያቄውን ተገቢ አይደለም ሲሉ አጣጥለውታል።

https://p.dw.com/p/45hmC
Flash-Galerie Der Blick aus meinem Fenster Addis Abeba Äthiopien
ምስል S. Mengist

ከሕወሓት ጋር ትግራይን ለመገንጠል የሚንቀሳቀሱ ፓርቲዎች ናቸዉ

ህወሓት በትግራይ ክልል ለመንቀሳቀስ የሕግ ድጋፍ ስለሌለው በክልሉ የሽግግር መንግሥት ይቋቋም በማለት አቋም ያራመዱ የሁለት ፓርቲዎችን ጉዳይ እንደማያውቀው የፌዴራል መንግሥት ገለፀ። በሌላ በኩል በትግራይ ክልል የሚንቀሳቀሱት የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ እና ራእይ ፓርቲ የሽግግር መንግሥት ጥያቄ ያቀረቡት ፓርቲዎች ከሕወሓት ጋር ትግራይን ለመገንጠል የሚንቀሳቀሱ ፓርቲዎች በመሆናቸው ጥያቄውን ተገቢ አይደለም ሲሉ አጣጥለውታል።


ሰለሞን ሙጬ 
አዜብ ታደሰ
ሸዋዬ ለገሠ