You need to enable JavaScript to run this app.
ወደ ይዘቱ ዝለል
ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል
አዲስ ቪዲዮ
አዲስ ድምፅ
አካባቢ
ኢትዮጵያ
አፍሪቃ
አዉሮጳ
ጀርመን
አርዕስት
ማሕበረሰበ
ሰብአዊ መብት
ጤና
የተፈጥሮ አካባቢ ጥበቃ/የአየር ንብረት
ኤኮኖሚ
ማዕቀፍ
ፖለቲካ
ስፖርት
ባህል
የቴሌቪዥን የቀጥታ ስርጭት
አዲስ ድምፅ
አዲስ ቪዲዮ
ማስታወቂያ
UTC 16:00 የዓለም ዜና 25.06.2016
18 ሰኔ 2008
ቅዳሜ፣ ሰኔ 18 2008
https://p.dw.com/p/1JDh1
ማስታወቂያ
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ
ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ
የዓለም ዜና
የዓለም ዜና
የሶማሊያው ጽንፈኛ ታጣቂ ቡድን አል ሸባብ በመዲናይቱ ሞቃዲሾ የሚገኝ አንድ ሆቴል ላይ የአጥፍቶ መጥፋት እና የተኩስ ጥቃት ዛሬ መፈጸሙን ተዘገበ። የደቡብ አፍሪቃው ፕሬዚዳንት ጄኮብ ዙማ በመቶዎች በሚቆጠሩ የሙስና ክሶች ዳግም ምርመራ እንዲደረግባቸው የሀገሪቱ ፍርድ ቤት ያስተላለፈው ውሳኔ ላይ ያቀረቡት ይግባኝ ተቀባይነት ሳያገኝ ቀረ። ብሪታንያ ከአውሮጳ ኅብረት ትውጣ ትቆይ በሚል ዳግም ሕዝበ-ውሳኔ እንዲደረግ የተጀመረው የፊርማ ማሰባሰብ ከ1,9 ሚሊዮን በላይ መድረሱ ተገለጠ።