You need to enable JavaScript to run this app.
ወደ ይዘቱ ዝለል
ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል
አዲስ ቪዲዮ
አዲስ ድምፅ
አካባቢ
ኢትዮጵያ
አፍሪቃ
አዉሮጳ
ጀርመን
አርዕስት
ማሕበረሰበ
ሰብአዊ መብት
ጤና
የተፈጥሮ አካባቢ ጥበቃ/የአየር ንብረት
ኤኮኖሚ
ማዕቀፍ
ፖለቲካ
ስፖርት
ባህል
የቴሌቪዥን የቀጥታ ስርጭት
አዲስ ድምፅ
አዲስ ቪዲዮ
ማስታወቂያ
UTC 16:00 የዓለም ዜና 210516
13 ግንቦት 2008
ቅዳሜ፣ ግንቦት 13 2008
https://p.dw.com/p/1IsNn
ማስታወቂያ
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ
ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ
የዓለም ዜና
የዓለም ዜና
ከፓሪስ ወደ ካይሮ ሲበር እየተመዝገዘገ የሜዲትራኒያን ባሕር ውስጥ የተከሰከሰው የግብጽ አውሮፕላን የአብራሪ ክፍል ውስጥ ጭስ ተከስቶ እንደነበር የፈረንሳይ የበረራ አደጋ ባለሙያዎች ዛሬ አስታወቁ። ለዓመት የዘለቀውን የቡሩንዲ ቀውስ ለመፍታት ያለመው የሠላም ንግግር ታንዛኒያ አሩሻ ከተማ ውስጥ ዛሬ በድጋሚ ተጀመረ። ከሁለት ዓመት በፊት ዩክሬን ውስጥ በሚሳይል ተመትቶ የወደቀው የማሌዢያ MH17 አውሮፕላን አደጋ ሰለባ ቤተሰቦች በጉዳት ካሣ ጉዳይ ሩስያን እና ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲንን ከሰሱ። አውሮፕላኑ የተመታው በሩስያ ሠራሽ ሚሳይል ነበር።