HRW ያወገዘው የግብፅ ዕርምጃ
ማክሰኞ፣ የካቲት 23 2002ማስታወቂያ
ዘቦቹ በህገ ወጥ መንገድ ድንበር ሊያቋርጡ ሲሞክሩ ያዝናቸው የሚሏቸውን ስደተኞች ተኩሰው የሚገድሉት እጃቸውን ላለመስጠት ፈቃደኛ ሳይሆኑ ሲቀሩ መሆኑን የግብፅ ባለስልጣናት ይናገራሉ ። ይሁንና ይህ የግብፅ ወታደሮች ዕርምጃ በሰብዓዊ መብት ተከራካሪዎች በእጅጉ እየተወገዘ ነው ። የግብፅን መንግስት ያልታጠቁ ሰላማዊ ሰዎችን በመግደል የሚኮንነው የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ Human Rights Watch ግብፅ ዓለም ዓቀፍ ግዴታዎቿን እየጣሰች ነው ሲል ይከሳል ። በድርጅቱ የግብፅና የሊቢያ የሰብዓዊ መብት ይዞታ አጥኚ ሄባ ሞራየፍን የነጋገረችው ሂሩት መለሰ ዝርዝሩን አጠናቅራለች ።
ሂሩት መለሰ
ተክሌ የኋላ