የሲዳማ ክልል የመጀመርያውን ጉባኤ አካሄደ
ቅዳሜ፣ ሰኔ 27 2012ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ መንግሥት 10ኛው ክልል መሆኑን በቅርቡ ያወጀው የሲዳማ ክልላዊ መንግሥት ዛሬ የመጀመርያውን ጉባዔውን አድርጓል ። 190 አባላት ያሉት የሲዳማ ክልል ምክር ቤትዛሬ ጠዋት ከተመሠረተ በኋላ የክልሉን ሕገ መንግሥት በሙሉ ድምጽ አጽድቋል፤ እንዲሁም የመጀመርያውን የክልሉን ርዕሰ መስተዳድርም ሰይሟል ።
ሸዋንግዛው ወጋየሁ
ታምራት ዲንሳ
እሸቴ በቀለ