ገጣሚ ሰለሞን ሣኅለ እና ሥራዎቹTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoEshete Bekele25 ሚያዝያ 2007እሑድ፣ ሚያዝያ 25 2007አንዳንድ ግጥሞቹን ከሐሳብ ወደ ወረቀት ለማስፈር ዓመታት እንደሚፈጁበት ይገልጣል ገጣሚው። በአንድ ወቅት የአንድ ግጥሙን ሐሳብ ካገኘ በኋላ ወደ ወቀረት ለማስፈር ሦስት ዓመታት እንደፈጀበት ተናግሯል ገጣሚው። በዚያ ሁሉ ምጥ የተወለዱ ግጥሞቹን እያሰማን አብሮን የሚቆየው ገጣሚ ሰለሞን ሣኅለ ነው።https://p.dw.com/p/1FJTmማስታወቂያ