1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጠ/ሚ አብይ የም/ቤት ገለጻ እና የህዝብ አስተያየት

ማክሰኞ፣ ሰኔ 12 2010

ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ ስልጣን ከተረከቡ ወዲህ ትናንት ለመጀመሪያ ጊዜ በምክር ቤት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰጡት ገለጻ ባለፉት ዓመታት ይሰማ ያልነበረው የኢትዮጵያዊነት ስሜት የጎላበት ነበር ሲሉ ብዙዎች አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።

https://p.dw.com/p/2zsPv
Flash-Galerie Der Blick aus meinem Fenster Addis Abeba Äthiopien
ምስል S. Mengist

«ብዙ ያልተለመዱ ነገሮች፣ ሀሳቦች የተሰሙበት ትልቅ ንግግር ነው።»

ከሁለት ሰዓት በላይ የቆየው የጠቅላይ ሚንስትሩ ማብራሪያ የህዝቡን ተስፋ በሚገባ የገለጸ፣ እንዲሁም፣ በህዝቡ ልብ እና አዕምሮ የሚመላለሱ ጥያቄዎችን መረዳታቸውን ያሳየ ሆኖ ማግኘታቸውን ገልጸዋል።

ዮሐንስ ገብረእግዚአብሄር

አርያም ተክሌ

አዜብ ታደሰ