የተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ሮሮ
ሐሙስ፣ መስከረም 25 2010ማስታወቂያ
መኢአድ የኢትዮጵያ የትምህርት ፖሊሲ ካልተለወጠ በቀር የጥራት ለውጥ ማምጣት አይቻልም ብሏል። ሰማያዊ ፓርቲ በበኩሉ ሰልፍ ለመጥራት ፈቃድ ጠይቄ በፅሁፍ ቢፈቀድልኝም በተግባር ተከልክያለሁ እያለ ነው።
ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
እሸቴ በቀለ
ነጋሽ መሀመድ
መኢአድ የኢትዮጵያ የትምህርት ፖሊሲ ካልተለወጠ በቀር የጥራት ለውጥ ማምጣት አይቻልም ብሏል። ሰማያዊ ፓርቲ በበኩሉ ሰልፍ ለመጥራት ፈቃድ ጠይቄ በፅሁፍ ቢፈቀድልኝም በተግባር ተከልክያለሁ እያለ ነው።
ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
እሸቴ በቀለ
ነጋሽ መሀመድ