1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የሚዚያ 2 ቀን 2018 ሙሉ ሥርጭት

ነጋሽ መሐመድ
ዓርብ፣ ሚያዝያ 2 2018

ቀዳሚዉ ዝግጅት የዓለም ዜና ነዉ።ዜናዉን የሚለጥቀዉ የዜና መፅሔት ዝግጅታችን፣ የመካከለኛዉ ምሥራቅ ጦርነትና የትንሳኤ በዓል በፍጆታ ሸቀጦች ላይ ያስከተለዉን የዋጋ ጭማሪ በሁለት ርዕሶች ይቃኛል።ዜና መፅሔቱ፣ ኢትዮጵያ የአፍሪቃ ሕብረት የሰላምና የፀጥታ ምክር ቤት ሊቀመንበር መሆኗ፣ እስራኤል፣ ዩናይትድ ስቴትስና ኢራን ያወጁት ተኩስ አቁም ለኢትዮጵያ የሚሰጠዉ ትርጉም እና የኢራንና የዩናይትድ ስቴትስ ድርድርን በየተራ ይቃኛል።ሳምንታዊዉ የወጣቶች ዓለም ታይላንድ ዉስጥ ጠቀም ባለ ደሞዝ ትቀጠራላችሁ የተባሉ ኢትዮጵያዉያ የገጠማቸዉን ተቃራኒ እዉነት ይዳስሳል

https://p.dw.com/p/5C0ct
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ስለዚህ ዝግጅት

ስለዚህ ዝግጅት

ሙሉ ስርጭት

በየዕለቱ በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከምሽቱ አንድ ሰዓት እስከ ሁለት ሰዓት በአማርኛ የሚተላለፈውን የዶይቸ ቬለ ዝግጅት እዚህ ማድመጥ ይቻላል።