ሥዩም ጌቱ
ረቡዕ፣ መጋቢት 23 2018ማስታወቂያ
ስምንት ሴት ሰዓሊያን ስራዎቻቸውን ይዘው ለሳምንታት ቀርበው ከህዝብ ጋር የመገናኘት እድል ያገኙበት ይህ መድረክ ተምሳሌት ለሚሆኑ ሴቶች እውቅና የመስጠትና እድልም መፍጠር ዓላማን ያነገበ ነበር።
እንደ አዘጋጆች አስተያየት ዘንድሮ ለተከታታይ አራተኛ ዓመት የተዘጋጀው ይህ የስእል አውደ-ርዕይ በቅርቡ መመለስ የሚለው አዲስ መጽሃፍ ያሳተሙትን ብርቱካን ሚዴቅሳን በመዘከር የዚህን ዓመት የዝግጅቱን መታሰቢያነት በሳቸው ስም አካህዷል፡፡
ወ/ሪት ብርቱካን ሚዴክሳ በዚህ አውደ-ርዕይ ታድመው ልምዳቸውን በማካፈል ከበርካቶች ጋር ፊትለፊት ተዋውቀውበታልም፡፡
#ዝምታሰባሪአዳጊሴቶች #GirlzOffMute
አቅራቢ፤ ሱመያ ሳሙኤል
ቪዲዮ፤ ሥዩም ጌቱ