ውይይት ስለ ኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት ይዞታ
ሐሙስ፣ ኅዳር 28 2010ማስታወቂያ
በዚሁጉባኤ ላይ የብሪታንያ ፓርላማ አባላት ፣ ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት አምነስቲ ኢንተርናሽናል እና ሌሎች የመብት ተሟጋች ድርጅቶች ተሳትፈዋል። በጉባባኤው ላይ በአሁኑ ጊዜ በኢትዮጵያ የፖለቲካ እና ሌሎች እስረኞች አያያዝም ተነስቷል። የለንደኑ ዘጋቢያችን ድልነሳ ጌታነህ ዝርዝሩን ያቀርብልናል።
ድልነሳ ጌታነህ
ኂሩት መለሰ
ነጋሽ መሐመድ