ፖለቲካአፍሪቃካቦሬ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫዉን አሸነፉ17 ኅዳር 2013ሐሙስ፣ ኅዳር 17 2013የ63 ዓመቱ የቡርኪናፋሶ ፕሬዚዳንት ሮማርክ ክርስትያን ካቦሬ ባለፈዉ እሁድ የተካሄደዉን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ማሸነፋቸዉ ዛሬ ተነገረ። ከጎርጎረሳዉያኑ 2015 ጀምሮ ስልጣን ላይ የሚገኙት ካቦሬ በምርጫዉ 57,8 ድምፅን በማግኘት ስልጣን መንበሩን ይዘዉ እንደሚቀጥሉ ተነግሮአል። https://p.dw.com/p/3lsraምስል Issouf Sanogo/AFP/Getty Imagesማስታወቂያየ63 ዓመቱ የቡርኪናፋሶ ፕሬዚዳንት ሮማርክ ክርስትያን ካቦሬ ባለፈዉ እሁድ የተካሄደዉን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ማሸነፋቸዉ ዛሬ ተነገረ። ከጎርጎረሳዉያኑ 2015 ጀምሮ ስልጣን ላይ የሚገኙት ካቦሬ በምርጫዉ 57,8 ድምፅን በማግኘት ለሁለተኛ ዘመነ ስልጣን መንበሩን ይዘዉ እንደሚቀጥሉ ተነግሮአል። አዜብ ታደሰ ማንተጋፍቶት ስለሺ