1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አቀባበል ለወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ እና ቃ/መጠይቅ

ሐሙስ፣ ጥቅምት 29 2011

ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳ ከሰባት ዓመት ስደት በኋላ ዛሬ ጠዋት ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል። ደጋፊዎቻቸዉ በቤተሰቦቻቸዉ መኖሪያ ባለበት አዲስ አበባ ፈረንሳይ ሌጋሲዮን ሰፈር በመገኘት ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል።

https://p.dw.com/p/37uYe
Äthiopien Birtukan Mideksa kehrt aus dem Exil zurück
ምስል DW/Y. Gegziabher

ለወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ የተደረገዉ አቀባበል

የቀድሞ የፌደራል ፍርድ ቤት ዳኛ፣ እንዲሁም የአንድነት ለፍትህና ለዴሞክራሲ ፓርቲ መስራች እና ሊቀመንበር እንደዚሁም የቅንጅት ተቀዳሚ ምክትል ሊቀመንበር የነበሩት ወ/ት ብርቱካን አቀባበል ያደረጉላቸውን አመስግነዋል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሄር

መርጋ ዮናስ

አርያም ተክሌ

ተስፋለም ወልደየስ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ