አማጽያንን ትጥቅ የማስፈታቱ ርምጃ
ዓርብ፣ ግንቦት 26 2014ማስታወቂያ
የክልሉ ሰላም ግንባታና ጸጥታ ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ሙሳ ሀሚድ በዞኑ ሰላም ለማሰፈን በተሰሩ ሥራዎች የተሻለ ውጤት ተገኝቷል ብለዋል። በቅርብ በሰላማዊ መንገድ እጅ የሰጡ ከ400 ለሚሆኑ ወጣቶች ደግሞ የተሀድሶ ስልጠና እየተሰጠ እንደሚገኝም ገልጸዋል። በካመሺ ዞን ደግሞ ከዚህ ቀደም እርቅ ተፈጽሞ ወደ ሰላማዊ መንገድ ተመልሰናል ያሉ የተወሰኑ ግለሰቦች ትጥቅ አንፈታም በማለት ግጭት ለመፍጠር ሲንቅሰቀሱ ተስተውሏል ብለዋል።
ነጋሳ ደሳለኝ
ሸዋዬ ለገሠ
እሸቴ በቀለ