1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

"ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት" የተባለ የአምስት የፖለቲካ ድርጅቶች ቅንጅት

ቅዳሜ፣ መስከረም 10 2018

ኢትዮጵያ የህልውና አደጋ ውስጥ ናት" የሚለው ድምዳሜ የቅንጅቱ መመሥረት ዐቢይ መነሻ ጉዳይ መሆኑ ተገልጿል። ሰላማዊ ሰልፍን ጨምሮ ሌሎች የሰላማዊ ትግል ስልቶችን እንደሚከተል ያስታወቀው ይህ ቅንጅት አልፎም "በሰላማዊ መንገድ የሥርዓት ለውጥ ለማምጣት" ጭምር እንደሚሠራ አስታውቋል።

https://p.dw.com/p/50ouo