ፖለቲካአፍሪቃ"ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት" የተባለ የአምስት የፖለቲካ ድርጅቶች ቅንጅትTo view this video please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoፖለቲካአፍሪቃ10 መስከረም 2018ቅዳሜ፣ መስከረም 10 2018ኢትዮጵያ የህልውና አደጋ ውስጥ ናት" የሚለው ድምዳሜ የቅንጅቱ መመሥረት ዐቢይ መነሻ ጉዳይ መሆኑ ተገልጿል። ሰላማዊ ሰልፍን ጨምሮ ሌሎች የሰላማዊ ትግል ስልቶችን እንደሚከተል ያስታወቀው ይህ ቅንጅት አልፎም "በሰላማዊ መንገድ የሥርዓት ለውጥ ለማምጣት" ጭምር እንደሚሠራ አስታውቋል።https://p.dw.com/p/50ouoማስታወቂያ