ሞዴል ገሊላ በቀለ ማን ነች?
ሐሙስ፣ ግንቦት 13 2012ማስታወቂያ
ሞዴል ገሊላ በቀለ በዓለም አቀፍ የፋሽን መድረክ ተቀባይነት ካገኙ ጥቂት ኢትዮጵያውያን መካከል አንዷ ነች። ገሊላ የተወለደችው አዲስ አበባ ሲሆን በአሁኑ ወቅት ኑሮዋን በአሜሪካዋ ኒው ዮርክ አድርጋለች። የሞዴሊንግ ሙያ የጀመረችው የ17 አመት ታዳጊ ነበረች። በዛሬው የባሕል መድረክ መሰናዶ የፓሪሷ ሐይማኖት ጥሩነህ አነጋግራታለች።
ሙሉ ዘገባውን ለማድመጥ የድምፅ ማዕቀፉን ይጫኑ
ሐይማኖት ጥሩነህ
እሸቴ በቀለ