ፀረ-ኤይድስ ዘመቻ ዕለትና የህክምና እርዳታዉ በድሬዳዋ፣21 ኅዳር 2002ሰኞ፣ ኅዳር 21 2002በነገው ዕለት በዓለም ዙሪያ ፣ የፀረ ኤይድስ ዘመቻ መታሰቢያ ቀን ታስቦ ይውላል።https://p.dw.com/p/KmImህክምና የሚደረግላቸው ፣ ከHIVቫይረስ ጋ የሚኖሩ ህጻናት፣በአዲስ አበባምስል AP Photoማስታወቂያ HIV/AIDS በሰፊው ከተዛመቱባቸው አገሮች መካከል አንዷ በሆነችው በኢትዮጵያ ፣ ተኀዋሲው በሰውነታቸው ውስጥ የሚገኝባቸውን ሰዎች ለመርዳት እስከምን ድረስ ነው ጥረት የሚደረገው? ለአብነት ያህል በድሬዳዋ ያለውን ሁኔታ አስመልክቶ ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር የሚከተለውን ዘገባ ልኮልናል። ተክሌ የኋላ/ሸዋዬ ለገሠ፣