ጥቁር አሜሪካዊዉን ገድሏል የተባለዉ ፖሊስ የፍርድ ሂደት
ማክሰኞ፣ ኅዳር 21 2008ማስታወቂያ
ጥቁር አሜሪካዉያንና ሌሎች በአናሳነት የተፈረጁ ዜጎች ላይ ፖሊስ ያደርጋል የተባለዉን ሕገ-ወጥና አድሎዋዊ አያያዝን አስመልክቶ ፍርድ ቤት ሲታይ በዩኤስ አሜሪካ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ መሆኑ ተገልጿል። በወንጀሉ ሦስት ነጭና ሦስት ጥቁር ፖሊሶች ተጠያቂ መሆናቸዉም ታዉቋል። እንዲያም ሆኖ ስድስቱ ፖሊሶች ተጠያቂ ናቸዉ ቢባልም፣ ለጊዜዉ ትናንት በዝግ ችሎት የቀረቡት አንድ ነጭና አንድ ጥቁር ፖሊስ መሆናቸዉን የዋሽንግተኑ ወኪላችን የላከልን ዝርዝር ዘገባ ያስረዳል።
መክብብ ሸዋ
አዜብ ታደሰ
ሸዋዬ ለገሠ