ጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሳለኝ ሳውዲ ቀነ ገደቡን እንድታራዝም ጠየቁ
ማክሰኞ፣ ሰኔ 20 2009ማስታወቂያ
ጊዜ ገደቡ ሳይጠናቀቅ ጀምሮ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ፣ካለዉ የተመላሽ ቁጥር አንፃር ፣ ቀነ ገደቡ እንዲራዘም ለሳውዲ አረብያ መንግሥት ጥያቄ ማቅረባቸዉን እና ይህ ዜና እስከተጠናቀረበት ጊዜ ድረስ ከሳዉዲ በኩል ምላሽ አለመሰጠቱን ታዉቋል።
ዩሃንስ ገብረእግዚአብሔር
አዜብ ታደሰ
አርያም ተክሌ