ጎጂ ልምድን ለማስወገድ የተካሄደ ዘመቻ
ማክሰኞ፣ መስከረም 11 2008ማስታወቂያ
90 % ነዋሪ ሕዝብ ይፋዊ በሆነ መልኩ የትዉልድ መዝገብ የማያዉቀዉመሆኑ ነዉ የተመለከተዉ። ድርጅቱ የሕጻናትንና የልጃገረዶችን ሁለንተናዊ ጥቃትና ከጎጅ ልምድ ለመታደግ «UNICEF» በተለይ ይህ ድርጊት ጎልቶ በሚታይበት በጎንደር ከተማ ዓዉደ ርዕዮችን በመዘርጋት፤ ታላቁን ሩጫን ጨምሮ የተለያዩ ዝግጅቶችን በማካሄድ የትምርትና የንቃት ዘመቻ አካሂድዋል። ዝግጅቱ ላይ የተገኘዉ የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።
ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
አዜብ ታደሰ