1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ግጭቶችና የፌደራል ጉዳዮች ሚንስቴር፣

ሐሙስ፣ ግንቦት 30 2004

ኢትዮጵያ ውስጥ ፣ ብሔር -ብሔረሰብንና ቋንቋን መሠረት ማድረጉ የሚነገርለት የፌደራል ሥርዓት፣ ችግሮችን እንዳላስወገደ ሲነገር ቆይቷል። በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች በተለያዩ ብሔረሰቦች መካከል በተለያዩ ምክንያቶች አምባጓሮም ሆነ ግጭት

https://p.dw.com/p/15AJy
ምስል picture-alliance/dpa

በየጊዜው መፈጠራቸው በመገናኛ ብዙኀን ሲገለጥ የቆየ ጉዳይ ነው። በቅርቡም፤ ባለፈው እሁድ፤ በአፋር መስተዳድር፤ በአፋሮችና ኢሳዎች መካከል በተካሄደ ግጭት 10 ሰዎች መገደላቸውና 6 መቁሰላቸውን የጠቀሰልን ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር መፍትኄ በመሻቱ ረገድ የፌደራል ጉዳዮች ሚንስቴር ምን እያደረገ እንደሆነ ጠይቆ ቀጣዩን ዘገባ ልኮልናል።

ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር

ተክሌ የኋላ

ሸዋዬ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ