ግድያ እና የተቃውሞ ሰልፍ በኢራን19 ታኅሣሥ 2002ሰኞ፣ ታኅሣሥ 19 2002ኢራን ውስጥ የፕሬዝዳንት ማህሙድ አህመዲነጃድን መንግስት በመቃወም ከቅዳሜ አንስቶ በተካሄደው የተቃውሞ ሰልፍ የሞቱት ሰዎች ቁጥር ስምንት መድረሱን የኢራን መገናኛ ብዙሀን አስታውቀዋል ።https://p.dw.com/p/LFgUምስል APማስታወቂያ ፖሊስ በርካታ ተቃዋሚዎችንም አስሯል ። የኢራን መንግስት በተቃዋሚ ሰልፈኞች ላይ የወሰደው ግፍ የተሞላበት ዕርምጃ በምዕራባውያን ሀገራት ተወግዟል ። በዓመታዊው የአሹራ በዓል ህዝቡ ለተቃውሞ ሰልፍ አደባባይ የወጣው በዋና ከተማይቱ በቴህራንና እና በሌሎችም ከተሞች ጭምር ነው ። ሂሩት መለሰ ።