1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ጀርመንን የሚያስወቅሰው የዊኪሊክስ ዘገባ

ዓርብ፣ ጳጉሜን 1 2005

የዊኪሊክስ መስራች ጁልያን አሳንጅ፣ ለንደን በሚገኘው የኢኳዶር ኤምባሲ ጥገኝነት ከጠየቀ በኋላ ስለ ዊኪሊክስ ብዙ መባሉ ቀንሶ ነበር።

https://p.dw.com/p/19dF4
GettyImages 171973706 Telecom network cables are pictured in Paris, on June 30, 2013. The European Union angrily demanded answers from the United States over allegations Washington had bugged its offices, the latest spying claim attributed to fugitive leaker Edward Snowden. German weekly Der Spiegel said its report, which detailed covert surveillance by the US National Security Agency (NSA) on EU diplomatic missions, was based on confidential documents, some of which it had been able to consult via Snowden. AFP PHOTO THOMAS COEX (Photo credit should read THOMAS COEX/AFP/Getty Images)
ምስል AFP/Getty Images

ከትናንት ጀምሮ «ዙድ ዶይቸ» የሚባለው የጀርመን ዕለታዊ ጋዜጣ ላይ የሚነበበው ግን፣ በተለይ ጀርመንን ያስወቅሳል። ይህም የጀርመን ኩባንያዎች ምሥጢራዊ መረጃዎችን ሰብስበው ለአንዳንድ መንግሥታት እንደሚሸጡ ጋዜጣው የዊኪሊክስን ሰነድ መሠረት አድርጎ ዘግቧል። ጉዳዮን ይልማ ኃይለሚካኤል ከበርሊን ተከታትሎታል።

ይልማ ኃይለሚካኤል

ልደት አበበ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ