ጀርመንና የውጭ ዜጎች ጉዳይ
ሐሙስ፣ ጥር 8 2006ማስታወቂያ
የሚከራከሩ ጀርመናውያን ሲኖሩ በሌላ ወገን ደግሞ ቁጥራቸው አንሷልና ከፍ ሊል ይገባል የሚሉም አሉም ። ሌሎች ደግሞ የመጡትንም እንኳን በደንብ ማስተናገድ አልተቻለም ሲሉ ይወቅሳሉ ። እነዚህን የመሳሰሉ አከራካሪ አቋሞች ቢኖሩም በጀርመን ዋና ከተማ በርሊን ውስጥ ይፋ የተደረገ ጥናት እንደሚያሳየው ተጨባጩ ሁኔታ ከዚህ የተለየ ነው ። ይልማ ኃይለ ሚካኤል ዝርዝር ዘገባ አለው
ይልማ ኃይለ ሚካኤል
ሂሩት መለሰ
ነጋሽ መሃመድ