1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ጀርመናውያን ያገለገሉ መኪኖች ነጋዴዎች የገጠማቸው ችግር

ሰኞ፣ የካቲት 23 2001

የጀርመን መንግስት በፊናንሱ ቀውስ ሰበብ ችግር የገጠማቸው የሀገሩን የመኪና ኢንዱስትሪዎቹን ለመደጎም በማሰብ ብዙ ቢልዮን ዩሮ መድቦዋል።

https://p.dw.com/p/H4Cq
ምስል AP

ይህ የሀገሪቱ ዜጎጭ አዳዲስ መኪኖጭ እንዲገዙ አነቃቅቶዋል። ዘጠኝ ዓመት ያደረጉ አሮጌ መኪኖቻቸውን ለሚያስጨፈልቁ ዜቹ መንግስት ሁለት ሲህ አምስት መቶ ዩሮ የሚሰጥበት ድርጊት አዳዲስ መኪኖች የሚገዙትን ሰዎች ቁጥር ከፍ አድርጎታል። ይኸው አሰራሩ ግን ያገለገሉ መኪኖችን እየገዙ በትርፍ በመሸጥ በሚተዳደሩ ነጋዴዎች ላይ ችግር አስከትሎዋል። ይልማ ኃይለሚካኤል

AA/TY