1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ድጋፍ ለ500 ሺህ ህጻናት

ማክሰኞ፣ ግንቦት 23 2003

500 ሺህ ህጻናት ተጠቃሚ ይሆናሉ። 100 ሚሊዮን ዶላር ተመድቧል።

https://p.dw.com/p/RR3q
ምስል AP Photo

የአሜሪካ መንግስት በኢትዮድያ በኤች አይ ቪ ኤድስ ሳቢያ ጉዳት የደረሰባቸውና ተጋላጭ የሆኑ 500 ሺህ ህጻናትን በየዓመቱ ተጠቃሚ የሚያደርግ አዲስና ሁሉን አቀፍ ድጋፍ ያካተተ መርሀ ግብር ባለፈው ሳምንት ይፋ አድርጓል። በአሜሪካ የልማት ተራድኦ ድርጅት አማካኝነት በሚቀጥሉት አምስት አመታት ውስጥ ተፈጻ ለሚሆነው ለዚህ መርሀ ግብር 100 ሚሊዮን ዶላር ተመድቧል።

ጌታቸው ተድላ

መሳይ መኮንን

ነጋሽ መሐመድ