ዳርፉርና የሰላሙ ድርድር27 ሚያዝያ 1998ዓርብ፣ ሚያዝያ 27 1998የዳርፉር ውዝግብhttps://p.dw.com/p/E0ikየዳርፉር ስደተኞችምስል DW/Meike Scholzማስታወቂያለዳርፉር ውዝግብ መፍትሔ ለማፈላለግ በአቡዣ ናይጀሪያ የተጀመረውና አሁንም በመካሄድ ላይ የሚገኘው ድርድር እንዳይከሽፍ አሠጋ። ከሱዳን መንግሥት ጋር ከሚፋለሙት ሦስት ያማፅያን ቡድኖች መካከል ሁለቱ የአፍሪቃ ኅብረት አደራዳሪዎች ያዘጋጁትን የሰላም ውል ለመቀበል እስካሁን ፈቃደኛ ሳይሆኑ ቀርተዋል።