1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ደቡብ ሱዳንና አጠቃላዩ የሱዳን ምርጫ

ቅዳሜ፣ ሐምሌ 7 1999

በናይቫሻ በተፈረመው የሱዳን የሰላም ውል መሰረት እንደተወሰነው፡ ከአራት ዓመት በኋላ በደቡብ ሱዳን ይኸው አካባቢ የራሱን ዕጣ ራሱ የሚወስንበት ሬፈረንደም ይደረጋል። ይሁንና፡ ከዚሁ ሬፈረንደም ይበልጥ ከሁለት ዓመት በኋላ እአአ በ 2009 ዓም በሀገሪቱ የሚካሄደው አጠቃላይ ምርጫ የበለጠ ትርጓሜ ሊኖረው እንደሚችል፡ አርያም ተክሌ ያነጋገረቻቸው ለዓለም አቀፍ ውዝግቦች የመፍትሄ ሀሳብ የሚያቀርበው ድርጅት የፖለቲካ አስተንታኝ ፍራንስዋ ግሪኞ ይገምታሉ።

https://p.dw.com/p/E0am
በናይቫሻ የተፈረመው የሱዳን የሰላም ውል
በናይቫሻ የተፈረመው የሱዳን የሰላም ውልምስል AP