ዩኤስ አሜሪካ እና የገጠማት የወጪ ቁጠባ ውዝግብ
ሐሙስ፣ ሐምሌ 21 2003ማስታወቂያ
እስካሁን የውጭ ዕዳው ጣራ 14,3 ትሪልየን ዶላር ሲሆን፡ ይህ መጠን ከፍ ካላለ የውጭ አበዳሪዎችን መክፈል ቀርቶ በሀገርም ውስጥ ብዙ ክፍያዎችን ማከናወን አትችልም። እርግጥ፣ ባጠቃላይ ዩኤስ አሜሪካ ክስረት ያጋጥማታል ተብሎ አይታሰብም። ይሁንና፣ የዶይቸ ቬለ ባልደረባ ኡልሪከ ረመር እንደማያውቅ እንደዘገበችው፡ ዋሽንግተን ውስጥ በፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል ያለው የአቋም ልዩነት እንዲህ እንዳሁኑ ተካሮ አያውቅም።
ኡልሪከ ረመር
አርያም ተክሌ
ሂሩት መለሰ