የ «ፊፋ» ቀውስና የጀርመን እግር ኳስ ፌደሬሽን
ሰኞ፣ ግንቦት 24 2007ማስታወቂያ
ዩናይትድ ስቴትስም 14 ሰዎች በፍርድ ቤት እንዲመረመሩ ማዘዛ ማውጣቷ ተነግሯል። ይህ ሁሉ ሲሆን ፤ የFIFA ፕሬዚዳንት የሰፍ ብላተር ከ 17 ዓመት የሥልጣን ዘመን በኋላ እንደገና ለ 4 ዓመት በመረጣቸውም ፤ ከጀርመን የእግር ኳስ ፌደሬሽን (DFB) ጥንቃቄ በተመላበት ሁኔታ ነው ሂደቱን የተከታተለው። ይህን በተመለከተ የበርሊኑን ዘጋቢአችንን ይልማ ኃ/ሚካኤልን በስልክ አነግሬዋለሁ።
ተክሌ የኋላ
ይልማ ኃ/ሚካኤል
ሸዋዬ ለገሠ