የ መ ኢ አ ድ ሰላማዊ ሰልፍ በደቡብ ኢትዮጵያ 4 ግንቦት 2006ሰኞ፣ ግንቦት 4 2006የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መ ኢ አ ድ) በደቡብ መስተዳድርጎፋ ልዩ ዞን፤ ሳውላ ወረዳ ትናንት ሰላማዊ ሰልፍ አካሄደ። ከአዲስ አበባ ዘጋቢአችን ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር የ ሰልፉን አዘጋጂዎች ቃል ጠቅሶ እንዳብራራው፤ የፀጥታ ኃይሎች፤ ለማደናቀፍhttps://p.dw.com/p/1ByTmምስል picture-alliance / dpaማስታወቂያ ከፍተኛ ጥረት ያደረጉበት ሰልፍ «ሕዝባዊ አንድነት ለነጻነት» በሚል መፈክር ሥር የተካሄደ ነበር። ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር ተክሌ የኋላ ነጋሽ መሐመድ