የፖለቲካ ፓርቲዎች መሰባሰብ መጀመር
ረቡዕ፣ የካቲት 20 2011ማስታወቂያ
ስምምነቱን የተፈራረሙት፤ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት መኢአድ፣ የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ፓርቲ ኢህአፓ፣ የኢትዮጵያ ዴሞክራቲክ ህብረት ኢዲዩ፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ አንድነት ፓርቲ መኢብአፓ፣ የአፋር ህዝቦች ፍትኃዊ ዴሞክራሲ ፓርቲ፣ የአፋር ህብረት ነጻነት ፓርቲ እንዲሁም የኦሮሞ ህዝቦች ፍትኃዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲዎች ናቸው። የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት በምሕፃሩ መኢአድ ምክትል ሊቀመንበር አቶ ሙሉጌታ አበበ ይህ ምን ማለት እንደሆነ እንዲያብራሩ ተስፋለም ወልደየስ ጠይቋቸዋል።
ተስፋለም ወልደየስ
ማንተጋፍቶት ስለሺ