የፕሬዚዳንት ኧል ሲሲ ጉብኝት ፍጻሜ
ሐሙስ፣ መጋቢት 17 2007ማስታወቂያ
የጋራ አጠቃቀምና የኢትዮጵያውን ግዙፍ ግድብ በተመለከተ አንድ ተቀዳሚ የመርሆዎች ውል መፈራረማቸው ተመልክቷል። በኢትዮጵያ ፓርላማ ተገኝተው ንግግር ያሰሙትና ፤ ከተለያዩ የሕብረተሰቡ አካላት ተወካዮች ጋር መወያየታቸው የተነገረላቸው የግብጹ ፕሬዚዳንት በኢትዮጵያ ያደረጉት ጉብኝት እንዴት ይገመገማል? ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ አንድ የፖለቲካ ጉዳዮች ተንታኝ በማነጋገር ተከታዩን ዘገባ አጠናቅሮ ልኮልናል።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ተክሌ የኋላ
ሸዋዬ ለገሠ