የፓርቲዎች ትብብርና ዉህደት በኢትዮጵያ8 ሰኔ 2006እሑድ፣ ሰኔ 8 2006ባለፈዉ እሁድ አንድነት ለፍትህና ለዴሞክራሲ በአጭሩ አንድነት፤ እንዲሁም የመላዉ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት በምህጻሩ መኢአድ ለዉህድት የሚያበቃቸዉን ቅድመ ዉህደት ስምንነት ተፈራርመዋል።https://p.dw.com/p/1CI7lምስል DWማስታወቂያ ሁለቱ ህብረ ብሔራዊ ፓርቲዎች አስፈላጊ ቴክኒካዊና ሕጋዊ ሁኔታዎችን አስተካክለዉ ከአንድ ወር በኋላ ጠቅላላ ጉባኤያቸዉን በመጥራት ዉህደታቸዉን ያጸድቃሉ። ኢትዮጵያ ዉስጥ በፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል መቀናጀት ግንባር መፍጠር እንግዳ ባይሆንም ጥመረት ትስስራቸዉ እስከምን እና ዉጤቱ የሚሉት አነጋጋሪነታቸዉ እንዳለ ነዉ። ዉይይቱን ከድምፅ ዘገባዉ ያድምጡ! ሸዋዬ ለገሠ አዜብ ታደሰ