«የፓርቲዎች ቋሚ የውይይት መድረክ ያስፈልጋል» ምርጫ ቦርድ
ረቡዕ፣ የካቲት 20 2011ማስታወቂያ
በሃገሪቱ በመካሄድ ላይ ያሉ ማሻሻያዎችን ተንተርሶ የብዙሃን ፓርቲ ሥርዓት ለመገንባት አዎንታዊ አስተዋፅኦ እንዲኖርም የምርጫ ቦርዱ ትኩረት አድርጎ እየሠራ እንደሚገኝ ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳ ለDW ገልፀዋል። ከአዲስ አበባ ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ዝርዝሩን ልኮልናል።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ሸዋዬ ለገሠ
ማንተጋፍቶት ስለሺ